በኢትዮጵያ ሀገር በቀል የአባት እናት አምላክ አምልኮ እምነት ተቋም አማኞች እነደ ባህላ ቸው አና እሴታቸው ሃገራዊ በሆነ ልማድ ከአንድ ፈጣሪ በመንፈስ የሚገናኙበትና ሀይማኖትን ዘርን ቋነቋን ሳይለይ በአንድነት ተሰብስበው አንዱን አምላክ የሚያመለኩበት የጥንት የጠኋት ቀደምት እምነት ነው፡፡